ኦርጂን
የኢትዮጵያዊያን ድምጽ ፣ ባህል ፣ ቋንቋ ፣ እሴት ብቻ የሚሰማበት ፤ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ያለምንም ገደብ ሃሳቡን የሚያሰማበት ፤ ከማንም አካል ገለልተኛ እና ነጻ የሆነ እንዲሁም ለትርፍ ያልተቋቋመ የዜና እና መረጃ የሚያቀርብ ፤ ሲሆን ለአፍሪካም ድምጽ ነው።
በመላው ኢትዮጲያ ግዛት የሚከናወኑ የተለያዩ መረጃዎችን ከእውነተኛውና
ከሚመለተው አካል የሚያሰማ የዜና መረጃ ድርጅት ሲሆን ይህን ስራውን በህትምት ውጤቶች ፣ በሬዲዮንና ቴሌቭዥን እንዲሁም በድህረ-ገጽ
የሚያቀርብ ይሆናል ፤ የአፍሪካን እና የዓለም ህዝብን እውነተኛ ድምጽ ያሰማል ፤ ወገንተኝነቱ ምንግዜም ከእውነት ነው ፤
ኦርጂን ፳፼፲፬