ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን ከሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር ሊገናኙ ነው

የሀገር ውስጥ ዜና

አዲስ አበባ ፳፭ ቀን ሚያዚያ ፳፼፲፬ ዓ.ም (ኦርጂን)

የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረጅፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ከሩሲያው አቻቸው ፕሬዚዳንት ብላድሚር ፑቲን ጋር በዚህ ሳምንት በቱርክ ሊገናኙ መሆኑ ተሰማ፡፡

መሪዎቹ በቱርክ ተገናኝተው በወቅታዊና የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃሉ።

በሩሲያ- ዩክሬን ያለውን ውጥረት ለማርገብ የሚያግዝ የመፍትሄ እርምጃዎችን መውሰድ በሚቻልበት አግባብ ላይ እንደሚመክሩም አር ዘግቧል፡፡

በቱርክ ኢስታንቡል በፈረንጆች መጋቢት 29 በሩሲያ እና በዩክሬን ልዑካን መካከል ተደርጎ የነበረው ውይይት ጦርነቱን ለማስቆም በተደረገው የድርድር ሂደት ውስጥ እንደ ትልቅ ስኬት ይቆጠራል።

ይህን ተጭነው በቴሌግራም ገጻችን ይቀላቀሉን



Post a Comment

አዲስ የድሮ